በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባይደን ለልጃቸው የሰጡት  ምህረት በፕሬዚደንታዊ ስልጣን ላይ ክርክር አስነስቷል


ፎቶ ፋይል፦ ፕሬዘደንት ጆ ባይደን እና ልጃቸው ሀንተር ባይደን በዴሞክራሲያዊ ብሔራዊ ኮንቬንሽን (ዲኤንሲ)ጉባኤ ፣ ቺካጎ
ፎቶ ፋይል፦ ፕሬዘደንት ጆ ባይደን እና ልጃቸው ሀንተር ባይደን በዴሞክራሲያዊ ብሔራዊ ኮንቬንሽን (ዲኤንሲ)ጉባኤ ፣ ቺካጎ
ባይደን ለልጃቸው የሰጡት  ምህረት በፕሬዚደንታዊ ስልጣን ላይ ክርክር አስነስቷል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:41 0:00

ፕሬዚደንት ጆ ባይደን በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ለልጃቸው ለሀንተር ባይደን ምህረት ሰጥተዋል፡፡ ይህም የዩናይትድ ስቴትስ ምክር ቤት አባላትን ለዓመታት የከፋፈለው የፖለቲካ ትርምስ እንዲያበቃ ምክኒያት ሆኗል። በፕሬዚደንት ስልጣን መገባደጃ የሚደረጉት የምህረት አሰጣጥ ሂደቶች ሁልጊዜም አከራካሪ መሆናቸውን ጠቅሳ፣ የአሜሪካ ድምፅ የምክር ቤት ዘጋቢ ካትሪን ጂፕሰን ያደረሰችንን ዘገባ ስመኝሽ የቆየ ወደ አማርኛ መልሳዋለች።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG