በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ በረከት ስምዖን ጉዳይ


አቶ በረከት ስምዖን
አቶ በረከት ስምዖን

የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍ/ቤት ዐቃቢ ህግ በእነ አቶ በረከት ስምዖንና አቶ ታደሰ ካሳ ላይ ያቀረባቸውን የቃል ምስክሮች ከትናንት ጀምሮ ማዳመጥ ጀመረ።

ተከሳሾችም በትናንትናው ዕለት የህግ ጠበቃ ይዘው ቀርበዋል፡፡ ለቀረቡት የህግ ጠበቃም የክልሉ ፖሊስ ኮሚሽን ተገቢውን ጥበቃ እንዲያደርግ ታዟል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የእነ አቶ በረከት ስምዖን ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:07 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG