በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ በረከት ስምዖን የፍርድ ውሎ


አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሳ
አቶ በረከት ስምዖን እና አቶ ታደሰ ካሳ

የህግ አማካሪም ሆነ ጠበቃ ማግኘት እንዳልቻሉ የተናገሩት ባሕር ዳር ላይ በሕግ ሥር የሚገኙት የቀድሞ ባለሥጣን አቶ በረከት ስምዖን መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠይቀዋል።

የህግ አማካሪም ሆነ ጠበቃ ማግኘት እንዳልቻሉ የተናገሩት ባሕር ዳር ላይ በሕግ ሥር የሚገኙት የቀድሞ ባለሥጣን አቶ በረከት ስምዖን መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠይቀዋል።

"ጉዳዬ እየታየ ያለው ሥልጣን ባለው አካል አይደለም፤ መጠየቅ ያለብኝም በወንጀል ህጉ እንጅ በፀረ ሙስና አዋጅ ሊሆን አይገባም" ሲሉ አቤቱታ አሰምተዋል አቶ በረከት።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የእነ አቶ በረከት ስምዖን የፍርድ ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:56 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG