No media source currently available
የህግ አማካሪም ሆነ ጠበቃ ማግኘት እንዳልቻሉ የተናገሩት ባሕር ዳር ላይ በሕግ ሥር የሚገኙት የቀድሞ ባለሥጣን አቶ በረከት ስምዖን መንግሥት ጠበቃ እንዲያቆምላቸው ጠይቀዋል።