በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአቶ በረከት ስሞኦን በቁጥጥር ሥር መዋል - የፖለቲካ ምሁራንና የፓርቲ መሪዎች አስተያየት

አቶ በረከት ስሞኦን
አቶ በረከት ስሞኦን

የአቶ በረከት ስሞኦን በቁጥጥር ሥር መዋል እስከአሁን በመንግሥት ከተወሰዱ የበላይነትን ከማረጋገጥ ደረጃዎች ከፍተኛው መሆኑን የፖለቲካ ምሁራንና የፓርቲ መሪዎች ተናግረዋል፡፡

የአቶ በረከት ስሞኦን በቁጥጥር ሥር መዋል እስከአሁን በመንግሥት ከተወሰዱ የበላይነትን ከማረጋገጥ ደረጃዎች ከፍተኛው መሆኑን የፖለቲካ ምሁራንና የፓርቲ መሪዎች ተናግረዋል፡፡

አቶ በረከት በሙስና በሰብዓዊ መብት ጥሰት ተጠርጥረው እስካሁን በቁጥጥር ሥር ከዋሉት ሰዎች ከፍ ያለ ሥልጣን የነበራቸው ናቸው ብለዋል እነዚህ አስተያየት ሰጭዎች፡፡

የህግ የበላይነትን ለማስከበር እየተወሰዱ ያሉ እርምጃዎች ወጥነት ሊኖራቸው እንደሚገባ ግን አሳስበዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በአቶ በረከት ስሞኦን በቁጥጥር ሥር መዋል - የፖለቲካ ምሁራንና የፓርቲ መሪዎች አስተያየት
please wait

No media source currently available

0:00 0:09:01 0:00

  • 16x9 Image

    እስክንድር ፍሬው

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG