በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤንሻንጉል የተፈፀመው ጥቃት አሰቃቂ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ገለፁ


የአሜሪካ ድምፅ ያነጋገራቸው የአካባቢው ነዋሪ የሞተው ሰው ዐሥር መሆኑን ሲናገሩ የክልሉ መንግሥት ስምንት ነው ብሏል።

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የተፈጠረው ግጭት መነሻው በሁለት ግለሰቦች የግል ቂም ምክንያት ቢሆንም ግጭቱን ተከትሎ ግን ብሔር ተኮር የሆነ ጥቃት ተፍፅሟል ሲሉ በአካባቢው የሚገኙ ነዋሪዎች ገለፁ። ወጣቶች አሰቃቂ በሆነ መልኩ ተገድለዋል ብለዋል።

የክልሉ ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ኃላፊ በበኩላቸው ግድያው የተፈፀመው በደም ፍላት በመሆኑ አሳዛኝ ድርጊት ተፈፅሟል ነገር ግን ጥቃቱ በፍፁም በአንድ ብሔር ላይ ያተኮረ አይደለም ብለዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

በቤንሻንጉል የተፈፀመው ጥቃት አሰቃቂ ነው ሲሉ ነዋሪዎች ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:41 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG