በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በተነሣ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ


በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ በተነሣ ግጭት የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ግጭቱ የተካሄደባት በማንዱራ ወረዳ የገነተ ማርያም ቀበሌ ነዋሪዎች ተናግረዋል።

በተጨማሪም በአካልና በንብረት ላይም ጉዳት መድረሱ ታውቋል።

ሁኔታውን ለማረጋጋትና ተጠያቂዎችን ሕግ ፊት ለማቅረብ እየሠሩ መሆናቸውን የአካባቢው ባለሥልጣናት አመልክተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል በተነሣ ግጭት የሞትና የመቁሰል አደጋ ደረሰ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:12 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG