No media source currently available
በቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል ውስጥ በተነሣ ግጭት የዘጠኝ ሰዎች ሕይወት መጥፋቱን ግጭቱ የተካሄደባት በማንዱራ ወረዳ የገነተ ማርያም ቀበሌ ነዋሪዎች ተናግረዋል።