በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤኒሻንጉል ጉምዝ ተፋናቃዮች


የቤኒሻንጉል ጉምዝ ተፋናቃዮች
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:59 0:00

የቤኒሻንጉል ጉምዝ ተፋናቃዮች

ከቤኒሻንጉል ጉምዝ በሎ ጃገንፎይና ሶጌ ወረዳዎች ተፈናቅለው በነቀምቴ ከተማ ሠፍረው የሚገኙ ቪኦኤ ያነጋገራቸው አንዳንድ ተፈናቃዮች - መንግሥት ዘላቂ መፍትሄ ይስጠን እያሉ ነው።

የምሥራቅ ወለጋ ዞን አደጋ ሥጋት ሥራ አመራር ፅህፈት ቤት ከ157 ሺህ በላይ ቁጥር ያላቸው ሰዎች እስከሚቀጥለው ዓመት ምርት ወቅት ድጋፍ እየተሰጣቸው እንደሚቆዩ ገልጿል።

የኦሮምያ መንግሥት በበኩሉ ተናቃዮቹን ወደየቀያቸው ለመመለስ እየሠራ መሆኑን ቢገልፅም መቼ እንደሚመለሱ ግን አልተናገረም።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

please wait

No media source currently available

0:00 0:07:18 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG