በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤኒሻንጉል ውስጥ ታጣቂዎች አደጋ ጣሉ

ቤንሻንጉል-ጉምዝ
ቤንሻንጉል-ጉምዝ

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ማክሰኞ፤ ሚያዝያ 7/2006 ዓ.ም ጠዋት ላይ ያልታወቁ ታጣቂዎች፣ በቤኒሻንጉል-ጉምዝ ክልል 28 ሰዎች አሣፍሮ ይጓዝ በነበረ ከፍተኛ ተሽከርካሪ ላይ ተኩስ ከፍተው 9 ተሣፋሪዎችን ሲገድሉ በሰባቱ ላይ ደግሞ ከቀላል እስከ ከባድ የማቁሰል አደጋ አድርሰዋል።

ፖሊስ የጥቃቱን ምክንያት እያጠና መሆኑን ገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
This item is part of
XS
SM
MD
LG