በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤኒሻንጉል ውስጥ ታጣቂዎች አደጋ ጣሉ


ቤንሻንጉል-ጉምዝ
ቤንሻንጉል-ጉምዝ

please wait

No media source currently available

0:00 0:01:42 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ማክሰኞ፤ ሚያዝያ 7/2006 ዓ.ም ጠዋት ላይ ያልታወቁ ታጣቂዎች፣ በቤኒሻንጉል-ጉምዝ ክልል 28 ሰዎች አሣፍሮ ይጓዝ በነበረ ከፍተኛ ተሽከርካሪ ላይ ተኩስ ከፍተው 9 ተሣፋሪዎችን ሲገድሉ በሰባቱ ላይ ደግሞ ከቀላል እስከ ከባድ የማቁሰል አደጋ አድርሰዋል።

ፖሊስ የጥቃቱን ምክንያት እያጠና መሆኑን ገልጿል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የመለስካቸው አምሃን ዘገባ ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG