በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የፀጥታ ሁኔታ


በቤንሻጉል ጉምዝ ክልል በወንበራ ወረዳ ሰሞኑን ማንነታቸው ባልታወቀ ሰዎች ጥቃት ከተፈፀመ በኋላ የፀጥታ ኃይል ወደ አካባቢው በመግባቱ አሁን ሰላማዊ እንቅስቃሴው የተረጋጋ እንደሆነ የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት አስታውቋል።

ጥቃቱ በማንነት ላይ ያነጣጠረ እንደነበረ አድርግው አንዳንድ የመገናኛ ብዙኃን አውታሮች መዘገባቸው “ስህተት ነው” የሚሉት የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ መለሰ በየነ አጥቂዎቹ “ለውጡን የማይደግፉና ፀረ-ሰላም” ያሏቸው ኃይሎችና ሽፍቶች ሽፍቶች እንደሆኑ ተናግረዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል የፀጥታ ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:03 0:00


XS
SM
MD
LG