No media source currently available
በቤንሻጉል ጉምዝ ክልል በወንበራ ወረዳ ሰሞኑን ማንነታቸው ባልታወቀ ሰዎች ጥቃት ከተፈፀመ በኋላ የፀጥታ ኃይል ወደ አካባቢው በመግባቱ አሁን ሰላማዊ እንቅስቃሴው የተረጋጋ እንደሆነ የክልሉ የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት አስታውቋል።