በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የቤንሻንጉል ጉምዝ የቀድሞ ዐማፅያን አመራሮቻቸው እና አባሎቻችው እንደታሰሩ ገለጹ


የቤንሻንጉል ጉምዝ የቀድሞ ዐማፅያን አመራሮቻቸው እና አባሎቻችው እንደታሰሩ ገለጹ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:42 0:00

የቤንሻንጉል ጉምዝ የቀድሞ ዐማፅያን አመራሮቻቸው እና አባሎቻችው እንደታሰሩ ገለጹ

የጉምዝ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ እና የቤኒሻንጉል ሕዝቦች ነጻነት ንቅናቄ የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ አመራሮቻቸው እና አባሎቻቸው ታስረው እንደሚገኙ ገለጹ።

የክልሉ ፍትሕ ቢሮ በበኩሉ፣ በወንጀል ድርጊት ተጠርጥረው የታሰሩ ግለሰቦች እንዳሉ አረጋግጦ፣ ሁለቱ ፓርቲዎች፥ አባሎቻቸው እና አመራሮቻቸው ስለመታሰራቸው ያቀረቡለት አቤቱታ አለመኖሩን ገልጿል።

በሌላ በኩል፣ ጉዳያቸው በፌደራል ፍትሕ ሚኒስትር እየታየ ያሉ ግለሰቦች እንዳሉ ያስታወቀው ቢሮው፣ በፍርድ ቤት ቀርበው መከታተል ባለመቻላቸው እልባት ሊሰጣቸው አልቻለም፤ ብሏል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG