በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ከቡርኪና ፋሶ ወደ ሰሜናዊ ቤኒን እየተዛመተ ያለው ሽብር


ከቡርኪና ፋሶ ወደ ሰሜናዊ ቤኒን እየተዛመተ ያለው ሽብር
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:08 0:00

ከቡርኪና ፋሶ ወደ ሰሜናዊ ቤኒን እየተዛመተ ያለው ሽብር

አንድ በቅርቡ የወጣ ሪፖርት እንዳመላከተው፣ ባለፈው ዓመት በቤኒን ሰሜናዊ ክፍል መንግሥት ይፋ ካደረገውም በላይ ከጽንፈኛ ቡድኖች ጋር የተዛመዱ የበዙ የኃይል ጥቃቶች ተፈጽመዋል።

ሪፖርቱ አክሎም ጥቃቱ በሳህል በሚካሄደው ግጭት “ቤኒንን አዲሷ የውጊያው ግንባር አድርጓታል፣” ብሏል።

ሄንሪ ዊልከንስ በሰሜናዊ ቤኒን ናቲቲንጎ ጥቃቶቹ ሲፈጸሙ ያዩ ምስክሮችን ዋቢ አድርጎ ያጠናቀረውን ዘገባ ከተያያዘው ፋይል ይከታተሉ።

XS
SM
MD
LG