በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ውስጥ እጃቸውን እንዲሰጠ የተጠየቁ ሃይሎች


የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሃሰን በመተከል ዞን የሚንቀሳቀሱ የህወሓት ጥፋት አስፈጻሚ ርዝራዦች እጃቸውን እንዲሰጡ ጥሪ ማቅረባቸውን ተከትሎ እስከ አሁን እጅ የሰጠ እንደሌለ የክልሉ ኮሙኒኬሽንስ ጉዳዮች ፅህፈት ቤት አሳወቀ።

የፅህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ መለሰ በየነ እጅ ለመስጠት የተሰጠው ጊዜ አንድ ሳምንት በመሆኑ አሁንም በተቀሩት ቀናት እነዚህ የጥፋት ሃይሎች እጃቸውን በሰላማዊ መንገድ ይስጡ ሲሉም አሳስበዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ውስጥ እጃቸውን እንዲሰጠ የተጠየቁ ሃይሎች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:43 0:00


XS
SM
MD
LG