በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ካማሺ ከተማን ከምዕራብ ወለጋ ጋር የሚያገናኘው መጓጓዣ ተቋርጧል


ካማሺ ከተማን ከምዕራብ ወለጋ ጋር የሚያገናኘው መጓጓዣ ተቋርጧል
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:21 0:00

ካማሺ ከተማን ከምዕራብ ወለጋ ጋር የሚያገናኘው መጓጓዣ ተቋርጧል

በቤኒሻንጉል ጉምዝ የካማሺ ከተማና በምዕራብ ወለጋ ዞን መካከል የመጓጓዣ አገልግሎት ከተቋረጠ ሣምንት ማለፉን አንዳንድ የአካባቢዎቹ ነዋሪዎች ለቪኦኤ ተናግረዋል።

"አገልግሎቱ የተቋረጠው ባለፈው ሳምንት ውስጥ የዞኑ ማረሚያ ቤት ሦስት መኮንኖች በታጣቂዎች መታገታቸውን ተከትሎ በተፈጠረው የፀጥታ ሥጋት ነው" ብለዋል የካማሺ ዞን የመንግሥት ኮምዩኒኬሽንስ ጉዳዮች ቡድን መሪ አቶ ጀርሞሳ ተገኘ።

"ታግተዋል” ያሏቸው ሰዎች እስከ አሁን አለመገኘታቸውንና የመጓጓዣ አገልግሎት እንዲጀመርም ከምዕራብ ወለጋ ዞን አስተዳደር ጋር እየተወያዩ መሆናቸውን አቶ ጀርሞሳ አክለው ገልፀዋል።

XS
SM
MD
LG