በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ሦስት የቤኒሻንጉል ማረሚያ ቤት አዛዦች ምዕራብ ወለጋ ውስጥ መታገታቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለፁ


በቤኒሻንጉል ጉሙዝ የካማሺ ዞን ማረሚያ ቤት አዛዦች በምዕራብ ወለጋ ቦጂ ድርመጂ ወረዳ ውስጥ ባለፈው ሳምንት ሐሙስ በታጣቂዎች መታገታቸውን ከቤተሰቦቻቸው መካከል ለቪኦኤ ገለጹ።

የቦጂ ድርመጂ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ደበላ ተክሉ "ሦስቱን የካማሺ ዞን ማረሚያ ቤት አዛዦች ያገተቱት የሸኔ ታጣቂዎች ናቸው" ካሉ በኋላ ለማስለቀቅም ጥረት እየተደረገ መሆኑን ተናግረዋል።

ለዝርዝሩ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ሦስት የቤኒሻንጉል ማረሚያ ቤት አዛዦች ምዕራብ ወለጋ ውስጥ መታገታቸውን ቤተሰቦቻቸው ገለፁ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:25 0:00

XS
SM
MD
LG