በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ቢቢሲ ጌልዶፍን ይቅርታ ጠየቀ


የኢትዮጵያ መንግሥት እኔም ልጠየቅ ይገባል አለ፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት ደግሞ በዜና ሥርጭቱ "የኔም ስም ነው የጎደፈው" በማለት ቢቢሲ ይቅርታ እንዲጠይቅ መግለጫ አውጥቷል።

ቢቢሲ ዘገባውን ባሠራጨበት ጊዜ "የዘገባውን ትክክለኛነት አውቃለሁ" ሲሉ ለአሜሪካ ድምፅ ራዲዮ ቃለ ምልስስ የሰጡትን "በወቅቱ የህወሓት ታጋይ የነበርኩ" የሚሉትን አቶ ገብረመድኅን አርአያን አነጋግረናል፡፡ ለዝርዝሩ ዘገባውን ያዳምጡ፡፡

XS
SM
MD
LG