በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በባሌ ዞን ዲንሾ ወረዳ የጭነት አሽከርካሪ ግድያ ተጠርጣሪዎች ታሰሩ

በባሌ ዞን ዲንሾ ወረዳ የጭነት መኪና አሽከርካሪ ሳዲቅ ሃጂ ኢብሮን በመግደል ወንጀል የተጠረጠሩ 12 ሰዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የዞኑ አስተዳደር አስታወቀ።

ከተጠርጣሪዎች ውስጥ ሁለቱ የመደበኛ ፖሊስ አባላት ሲሆኑ አስሩ የዲንሾ ፓርክ ጥበቃ ሰራተኞች መሆኑ ተገለፀ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በባሌ ዞን ዲንሾ ወረዳ የጭነት አሽከርካሪ ግድያ ተጠርጣሪዎች ታሰሩ
please wait

No media source currently available

0:00 0:02:33 0:00


This item is part of
XS
SM
MD
LG