በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በሶማሌ ክልል የፀጥታ ችግር የተፈናቀሉ ሰዎች ሁኔታ


በሶማሌ ክልል ተከስቶ የነበረውን የፀጥታ ችግር ተከትሎ ተፍናቅለው በባሌ ዞን የሰፍሩ ስዎች ወደ ቄያቸው መመለስ ቢፍልጉም አለመቻላቸው ገለፁ።

የባሌ ዞን አደጋ መከላከል ፅህፈት ቤት እንደ ገለፀው በዞኑ ከመቶ ሀያ ሺ በላይ ተፍናቃዩች መስፍራቸውን ገልጦ ወደ ቀያቸው የሚመለሱበትን መንገድ ለማመቻቸት ከሁሉም አካሎች ጋር ውይይት እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል።

ተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

በሶማሌ ክልል የፀጥታ ችግር የተፈናቀሉ ሰዎች ሁኔታ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:00 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG