በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ጊንር ውስጥ እሥረኞችና ፖሊሶች ለኮሮናቫይረስ ተጋለጡ


ፎቶ ፋይል
ፎቶ ፋይል

በምሥራቅ ባሌ ዞን ጊንር ከተማ ፖሊስ ጣቢያ ውስጥ ተይዘው የነበሩ ቁጥራቸው ወደ ሃምሣ የሚጠጋ ሰዎች ለኮሮናቫይረስ መጋለጣቸው ተነግሯል።

ስለሁኔታው ለቪኦኤ ማረጋገጫ የሰጠው የምሥራቅ ባሌ ዞን አስተዳደር ከተጋላጮቹ ጋር ቅርበትና ንክኪ የነበራቸውን ሰዎች እየተከታተለ መሆኑን እና ሌሎች እስረኞች እንዳይጋለጡ ለመከላከል እየሠራ መሆኑን ገልጿል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ጊንር ውስጥ እሥረኞችና ፖሊሶች ለኮሮናቫይረስ ተጋለጡ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:55 0:00


XS
SM
MD
LG