በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ባልደራስ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ


ፎቶ ፋይል፟፦ አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/
ፎቶ ፋይል፟፦ አዲስ አበባ /ኢትዮጵያ/

በኢትዮጵያ ማንነትን መሰረት ያደረገ ጥቃትንና ሱዳን የኢትዮጵያን ድንበር መጣሷን በመቃወም ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ ባልደራስ ለእውነተኛ ዲሞክራሲ ፓርቲ አስታወቀ።

ፓርቲው ለሰልፉ እውቅና ለማግኘት ለሚመለከተው አካል ማመልከቻ ማስገባቱን አስታውቋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያድምጡ፡፡

ባልደራስ በአዲስ አበባ ሰላማዊ ሰልፍ እንደሚያደርግ አስታወቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:04 0:00


XS
SM
MD
LG