በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የወጣቶች የምክክር መድረክ ባህር ዳር

ባህር ዳር
ባህር ዳር

የከተማችንን ባለ ሀብቶች የሚያሸማቅቁ ሀይሎችን ህግ ፈት በማቅረብ መንግስት ሀላፊነት ሊወስድ ይገባል ሲሉ የባህር ዳር ከተማ ወጣቶች ጠየቁ።

ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በባህር ዳር ከተማ ህገወጥ እንቅስቃሴዎች በመታየታቸው የከተማዋ ነዋሪዎችና ባለሀብቶች በከፍተኛ ስጋት ላይ ናቸው ይህንን ያዩ የባህርዳር ከተማ ወጣቶች የምክክር መድረክ አዘጋጅተው ነበር።

በመድረኩ ላይ ም/ጠ/ሚንስትር ደመቀ መኮነን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች እና የከተማዋ ባለሀብቶች ተገኝተዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የወጣቶች የምክክር መድረክ ባህር ዳር
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:45 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG