በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የምክትል ጠ/ሚ መግለጫ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ጨምሮ ከፍተኛ ባለሥልጣናት በክልልና በብሄራዊ ደረጃ ፀጥታን ስለማስከበር ዛሬ በባህር ዳር ተወያዩ፡፡

በተለይም በቤንሻንጉል ጉዝም ክልል መተከል ዞን ዳንጉር ወረዳ ሕዝብ ላይ ጥቃት መድረሱ ተቀባይነት የሌለውና አሳዛኝ መሆኑን ገልፀው የመንግሥት የፀጥታ ኃይሎች፣ የሕግ የባላይነትና ሰላም የማስከበሩብ ኃላፊነት እንደሚወጡ ተናግረዋል፡፡

ጉዳዩ የሚያስቆጭና የሚያስቆጣ ቢሆንም ግን ሕዝብ ለሕዝብ የራሱ ያፀፋ ዕርምጃ እንዳይወስድ መክረዋል፡፡

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

የምክትል ጠ/ሚ መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:05 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG