በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው "ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች” ያሏቸውን ኃይሎች አወገዙ


የባህር ዳር ድጋፍ ሰልፍ - በባህር ዳር ስትድዬም
የባህር ዳር ድጋፍ ሰልፍ - በባህር ዳር ስትድዬም

ኢትዮጵያ አዲስ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ ለማሰናከል፣ ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች ያሏቸው ኃይሎች ደባ እየሰሩ መሆናችውን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ለተሰበሰበው ሕዝብ ይፋ አደረጉ፡፡

ኢትዮጵያ አዲስ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ ለማሰናከል፣ ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች ያሏቸው ኃይሎች ደባ እየሰሩ መሆናችውን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ለተሰበሰበው ሕዝብ ይፋ አደረጉ፡፡

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩም ከዚህ በኋላ ፀረ ዲሞክራሲ አሰራር አብቅቷል ሲሉ ለተሰበሰበው ሕዝብ አብስረዋል፡፡

የባህር ዳር የዛሬ ውሎ
please wait

No media source currently available

0:00 0:13:49 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

አቶ ገዱ አንዳርጋቸው "ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች” ያሏቸውን ኃይሎች አወገዙ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:29 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG