No media source currently available
ኢትዮጵያ አዲስ የጀመረችውን የለውጥ ጉዞ ለማሰናከል፣ ያልታደሰውና የአሮጌው ዘመን ቁማርተኞች ያሏቸው ኃይሎች ደባ እየሰሩ መሆናችውን የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር፣ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ለተሰበሰበው ሕዝብ ይፋ አደረጉ፡፡