በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረዳት ኮምሺነር ሰይድ አህመድ በቁጥጥር ሥር ዋሉ


ባህር ዳር
ባህር ዳር

የአማራ ክልል ፖሊስ ኮምሽን የኢንፎርሜሽን እና ሚዲያ ልማት ዋና መምሪያ ሃላፊ ረዳት ኮምሺነር ሰይድ አህመድ ባለፈው ዓርብ በቁጥጥር ሥር መዋላቸው ተውቋል።

መስሪያ ቤታቸው በፌስቡክ ገፁ ላይ እስራታቸው ከሰኔ አስራ አምስቱ ጥቃት ጋር የተያያዘ መሆኑን ይጠቁማል። ኮሚሽነር አበረ አዳሙ ግን ምክንያቱን ከመናገር ተቆጥበዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ረዳት ኮምሺነር ሰይድ አህመድ በቁጥጥር ሥር ዋሉ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:20 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG