በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በቻግኒ ከተማ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ


በቻግኒ ከተማ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:11 0:00

በቻግኒ ከተማ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ቻግኒ ከተማ፣ ከጸጥታ ኀይሎች ጋራ ተፈጠረ በተባለ ግጭት፣ አምስት ሰዎች መገደላቸውን ነዋሪዎች እና የከተማው ባለሥልጣናት አስታውቀዋል።

ተቃዋሚው የአገው ብሔራዊ ሸንጎ ባወጣው መግለጫ፣ ሰዎቹ የተገደሉት፥ የመንግሥት የጸጥታ ኀይሎች በወሰዱት የዘፈቀደ ርምጃ መኾኑን በመግለጽ ወንጅሏል። የከተማው አስተዳደር በበኩሉ፣ የሰዎቹ ሕይወት የጠፋው፣ በእገታ ወንጀል የተጠረጠሩ ሰዎችን በቁጥጥር ሥር ለማዋል ጥረት ሲደረግ፣ “ተጠርጣሪዎቹ ተኩስ በመክፈታቸው ነው፤” ሲል፣ ክሱን አስተባብሏል።

መድረክ / ፎረም

XS
SM
MD
LG