በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ውሳኔዎችን በማስተላለፍ ተጠናቀቀ


የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ
የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ

ትላንት የተከፈተው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ አሁን ማማሻውን ተጠናቋል። በሙስና ላይ የሚካሄደውን ትግል በማሸናፍ ላይ እንደሚያተኩር የተገልፀው ይኸው ጉባዔ ሌሎች ውሳኔዎችም ይፋ ተደርገውበታል።

ትላንት የተከፈተው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ አሁን ማማሻውን ተጠናቋል። በሙስና ላይ የሚካሄደውን ትግል በማሸናፍ ላይ እንደሚያተኩር የተገልፀው ይኸው ጉባዔ ሌሎች ውሳኔዎችም ይፋ ተደርገውበታል።

የሕብረቱ ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት የሩዋንዳው ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ አፍሪካውያን በአህጉሪቱ ውስጥ በአንድ ፓስፖርት እንዲንቀሳቀሱ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን ይፋ አድርገዋል።

በጉባዔው መክፈቻ ላይ በተጋባዥነት የተናገሩት የፍልስጤም አስተዳደ ሙሐሙድ አባስ ደግሞ ሀገራት በእየሩሳሌም ምንም ዓይነት ኢንባሲ ከመክፈት እንዲቆጠቡ ጠይቀዋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ ውሳኔዎችን በማስተላለፍ ተጠናቀቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:06 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG