በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገሮች በጀት መዋጮ እንዲያደርጉ ተጠየቀ


ኢራስተስ ምዌንቻ - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር
ኢራስተስ ምዌንቻ - የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር

የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት ለአህጉራዊው ድርጅት መዋጮ የሚደርጉበት አሰራር ለመተግባር ተጠየቀ።

የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገራት ሁሉም ለአህጉራዊው ድርጅት መዋጮ የሚያደርጉበትን አሠራር ለመተግበር እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን የሕብረቱ ኮሚሽን ምክትል ሊቀመንበር ኢረስተስ ሙዌንቻ ተናገሩ።

እስካሁን ባለው አሰራር የሕብረቱ መርሃ ግብሮችና የሰላም ማስከበር ተልእኮዎች የገንዘብ ክፍተት እየገጠማቸው መሆኑን በሶማሊያ ያለውን ሁኔታ በምሳሌ በመጥቀስ አብራርተዋል።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገሮች በጀት መዋጮ እንዲያደርጉ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:19 0:00
የአፍሪካ ሕብረት አባል ሀገሮች የበጀት መዋጮ እንዲያደርጉ ተጠየቀ
please wait

No media source currently available

0:00 0:00:56 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

XS
SM
MD
LG