በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በመሪዎች ከለላ ጉዳይ በአፍሪካ ኅብረት ውይይት ተካሄደ፤ የቪኦኤ ጋዜጠኛ ታግቶ ነበር


የአፍሪካ ኅብረት
የአፍሪካ ኅብረት
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:19 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ


በሥልጣን ላይ ያሉ የመንግሥታት መሪዎች በሥራ ላይ ባሉባቸው ዓመታት የሕግ ከለላ እንዲደረግላቸው ስለሚቻልበት መንገድ ለመምከር ዛሬ አዲስ አበባ ላይ በኅብረቱ ፅ/ቤት ስብሰባ አድርገው ተወያይተዋል፡፡

ስብሰባውን ለመከታተል የሄደው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን መለስካቸው አምሃ ግን በሥራ ላይ እንዳለ በኅብረቱ የፀጥታ ኃይሎች ታግቶ ከቆየ በኋላ ተለቅቋል፡፡

ከመለስካቸው አምሃ ጋር ያደረግነውን ቀጥታ ቃለ-ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ፡፡
XS
SM
MD
LG