በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ግለሰቦች የመፍታት ወሳኔ


የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ሌሎችን ግለሰቦች ለመፍታት የደረሰበት ውሳኔ የሚያበረታታ ነው ሲል የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ሌሎችን ግለሰቦች ለመፍታት የደረሰበት ውሳኔ የሚያበረታታ ነው ሲል የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡

የሕብረቱ ኮሚሽን ቃል አቀባይ ለአሜሪካ ድምፅ እንደገለፁት፣ ሀገሪቱ ያለችበት አሳሳቢ ሁኔታ የኢትዮጵያን መንግሥት እርምጃ በጣም አስፈላጊ ያደረገዋል ብለዋል፡፡

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ቃል አቀባይ ኤቫካ ሎንዶ ለአሜሪካ ድምፅ እንዳሉት የኢትዮጵያ መንግሥት የደረሰበት ውሣኔ የሚበረታታ ነው፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ ሕብረት የኢትዮጵያ መንግሥት የፖለቲካ መሪዎችንና ግለሰቦች የመፍታት ወሳኔ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:40 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG