በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የአፍሪካ ሕብረት ስለ ዓለም አቀፍ የወንጀል ችሎት


የአፍሪካ ሕብረት ከዓለም አቀፍ የወንጀል ችሎት “የመውጣት ስትራቴጂ” ባለው እርምጃ እየገፋ ነው።

የአፍሪካ ሕብረት ከዓለም አቀፍ የወንጀል ችሎት “የመውጣት ስትራቴጂ” ባለው እርምጃ እየገፋ ነው።

እርምጃው ሕጋዊ አሳሪነት ባይኖረውም በአህጉሪቱ ሰላምን፣ ጸጥታንና ፍትህን ሊለውጥ ይችላል። በሌላ በኩል ደግሞ የአፍሪካ ርእሳነ ብሔራት አመታዊ ጉባኤ ባበቃ ማግስት የአፍሪካ ሕብረት በአህጉሪቱ ያሉ ግጭትችን ለማቆም ባለው እቅድ ብሩህ ተስፋ አሳድሮ እየተንቀሳቀስ መሆኑን ገልጿል ትላለች፡፡

የአሜሪካ ድምፅ ራድዮ ዘጋቢ አኒታ ፕል ከአዲስ አበባ የላከችውን ዘገባ አዳነች ፍሰሀየ ታቀርበዋለች።

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የአፍሪካ ሕብረት ስለ ዓለም አቀፍ የወንጀል ችሎት
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:46 0:00

XS
SM
MD
LG