በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አትሌት ፈይሳ ለሊሳ በዋሽንግተን የፖሊሲና የህዝብ አስተያየት ክበቦች እየሮጠ ነው


አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ከኮንግረሱ የአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር ክሪስ ስሚት - ዋሽንግቶን ዲሲ
አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ከኮንግረሱ የአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር ክሪስ ስሚት - ዋሽንግቶን ዲሲ

በሪዮ ኦሊምፒክስ የማራቶን ውድድሩን ሲፈጽም ሁለት እጆቹን አጣምሮ ከራስ በላይ ያሳየው አትሌት ፈይሳ ለሊሳ፤ በዚህ ሳምንት በዋሽንግተን ዲሲ የፖሊሲና የህዝብ አስተያየት ክበቦች እየሮጠ ነው።

የለሊሳ ሩጫ በኢትዮጵያ የሚታዩ የሰብዓዊ መብት ጥሰቶችና ግድያዎች እንዲቆሙ ከዩናይትድ ስቴይትስ የኮንግረስ አባላትና ከዓለም አቀፍ የመገናኛ ብዙሃን ነው።

በትናንትናውለት ኮንግረሱ የአፍሪካ የውጭ ጉዳይ ንዑስ ኮሚቴ ሊቀመንበር ክሪስ ስሚት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት ይዞታ ላይ ያሳለፉት አዲስ ረቂቅ ውሳኔ ይፋ ሲሆንም አትሌቱ የምስክርነት ቃሉን ሰጥቷል።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

አትሌት ፈይሳ ለሊሳ በዋሽንግተን የፖሊሲና የህዝብ አስተያየት ክበቦች እየሮጠ ነው
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:47 0:00

XS
SM
MD
LG