በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዩናይትድ ስቴትስ ምክርቤት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ረቂቅ አቀረበ


የአፍሪቃ ጉዳዮች ንዑስ ቋሚ ኮሚቴ ሊቀ- መንበር ክሪስ ስሚት
የአፍሪቃ ጉዳዮች ንዑስ ቋሚ ኮሚቴ ሊቀ- መንበር ክሪስ ስሚት

የዩናይትድ ስቴትስ ሕግ አውጪ ምክር ቤት በኢትዮጵያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ ላይ የተነጣጠረ ረቂቅ ውሳኔ በዛሬው ዕለት ይፋ አደረገ።

በሪዮ ኦሎምፒክ ሁለት እጆቹን በማጣመር ተቃውሞ ያሳየው ኢትዮጵያዊ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ከዩናይትድ ስቴትስ የምክርቤት አባል ክሪስ ስሚዝ ጋር በካፒቶልሂል ፊት ለፊት
በሪዮ ኦሎምፒክ ሁለት እጆቹን በማጣመር ተቃውሞ ያሳየው ኢትዮጵያዊ አትሌት ፈይሳ ሌሊሳ ከዩናይትድ ስቴትስ የምክርቤት አባል ክሪስ ስሚዝ ጋር በካፒቶልሂል ፊት ለፊት

የአፍሪቃ ጉዳዮች ንዑስ ቋሚ ኮሚቴ ሊቀ- መንበር ክሪስ ስሚት መሪነት የቀረበው ረቂቅ ሕግ በኢትዮጵያ የጸጥታ ኃይሎች በዜጎች ላይ የሚወስሷቸው የኃይል እርምጃዎች እንዲቆሙ፤ ግድያዎቹ በዓለም አቀፍ ገለልተኛ ወገኖች ማጣራት እንዲደረግባቸውና እንዲሁም በእስር ላይ የሚገኙ የፖለቲካ መሪዎችንና ጋዜጠኞችን በአስቸንኳይ መለቀቅ የሚጠይቅ ነው።

ዝርዝር ዘገባውን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያድምጡ።

የዩናይትድ ስቴትስ ምክርቤት በኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉዳይ ላይ ረቂቅ አቀረበ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:36 0:00


XS
SM
MD
LG