በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ፍሎረንስ በተሰኘው አውሎ ንፋስ ቢያንስ አምስት ሰዎች ሞተዋል


Search and Rescue workers from New York rescue a man from flooding caused by Hurricane Florence in River Bend, North Carolina, U.S. in this Sept. 14, 2018 handout photo.
Search and Rescue workers from New York rescue a man from flooding caused by Hurricane Florence in River Bend, North Carolina, U.S. in this Sept. 14, 2018 handout photo.

ኃይለኛ ንፋስ የቀላቀለ ዝናም ያዘለው ፍሎረንስ የተሰኘው አውሎ ንፋስ፣ ሰሜንና ደቡብ ካሮላይና ግዛት ውስጥ ከፍተኛ ውድመት ማድረሱ ተገለጸ። እስካሁን ቢያንስ አምስት ሰዎች ሞተዋል።

አውሎ ንፋሱ ባደረሰው የጎርፍ መጥለቅለቅ፣ ወደ አንድ ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ በአሁኑ ሰዓት መብራት እንደሌለውና ከቤት ንብረቱ መፈናቀሉም ታውቋል።
የብሔራዊ ሄሪከን ማዕከል ዛሬ ቅዳሜ እንዳስጠነቀቀው፣ ማዕበሉ አሁንም እየጨመረና ሌላም ጥፋት እያደረሰ ነው።

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG