No media source currently available
ዛሬ በኬንያ ምዕራባዊ ክፍል ኪስሙ አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ ቢያንስ የሃምሳ ስዎች ሕይወት ማለፉ ተገለፀ:: ሠላሳ አንድ ወንዶች፣ አሥራ ሁለት ሴቶችና ሰባት ሕጻናት መሆኑንም የአካባቢው ፖሊስ ጠቁሟል፡፡
አስተያየቶችን ይዩ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ