በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በኬንያ በደረሰ የመኪና አደጋ የሃምሳ ስዎች ሕይወት አለፈ


በኬንያ በደረሰ የመኪና አደጋ የሃምሳ ስዎች ሕይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:01:05 0:00

ዛሬ በኬንያ ምዕራባዊ ክፍል ኪስሙ አካባቢ በደረሰ የመኪና አደጋ ቢያንስ የሃምሳ ስዎች ሕይወት ማለፉ ተገለፀ:: ሠላሳ አንድ ወንዶች፣ አሥራ ሁለት ሴቶችና ሰባት ሕጻናት መሆኑንም የአካባቢው ፖሊስ ጠቁሟል፡፡

XS
SM
MD
LG