በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ራዕይ ለኢትዮጵያ በኢትዮጵያ


ቪዢን ኢትዮጵያ
ቪዢን ኢትዮጵያ

ራዕይ ለኢትዮጵያ ወይም ቪዥን ኢትዮጵያ የሚባለው የኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ምሁራን ስብስብ ኢትዮጵያ ውስጥ ሲያካሂድ የመጀመሪያ የሆነውን ስብሰባውን ባለፈው ወር አዲስ አበባ ላይ አካሂዷል።

ራዕይ ለኢትዮጵያ ወይም ቪዥን ኢትዮጵያ የሚባለው የኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ምሁራን ስብስብ ኢትዮጵያ ውስጥ ሲያካሂድ የመጀመሪያ የሆነውን ስብሰባውን ባለፈው ወር አዲስ አበባ ላይ አካሂዷል።

የጉባዔያቸው አካሄድ “አስደስቶናልም፤ ያስከፉንም ሁኔታዎች አሉ” ብለዋል ሊቀመንበሩ የሃርፐር ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር ጌታቸው በጋሻው።

ከአሜሪካ ድምፅ ጋር ያደረጉትን የጉባዔያቸውን ሁኔታ የገመገሙበትን ቃለ-ምልልስ ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

ራዕይ ለኢትዮጵያ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:24:20 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG