በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ራዕይ ለኢትዮጵያ በኢትዮጵያ


ራዕይ ለኢትዮጵያ በኢትዮጵያ
please wait

No media source currently available

0:00 0:24:20 0:00

ራዕይ ለኢትዮጵያ ወይም ቪዥን ኢትዮጵያ የሚባለው የኢትዮጵያዊያንና ትውልደ-ኢትዮጵያ ምሁራን ስብስብ ኢትዮጵያ ውስጥ ሲያካሂድ የመጀመሪያ የሆነውን ስብሰባውን ባለፈው ወር አዲስ አበባ ላይ አካሂዷል። የጉባዔያቸው አካሄድ “አስደስቶናልም፤ ያስከፉንም ሁኔታዎች አሉ” ብለዋል ሊቀመንበሩ የሃርፐር ኢኮኖሚክስ ኮሌጅ ፕሮፌሰር የሆኑት ዶ/ር ጌታቸው በጋሻው።

XS
SM
MD
LG