ኢትዮጵያዊ እናት አውሮፕላን ውስጥ መንታ ህፃናት ተገላገለች
ባለፈው ዓርብ የካቲት 13 ለሊት ከጅዳ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የሳውዲ ዓረብያ አውሮፕላን ተሳፍራ የነበረች አንዲት ኢትዮጵያዊት እናት ምጥ ተይዛ መንታ ሴት ህፃናትን በመውለዷ በአስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ እንድታርፍ ተደርጓል። አውሮፕላኑ አስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ካረፈ በኋላ ኤርትራውያን ሃኪሞች ለእናትየውና መንታ ህፃናቱ አስፈላጊውን እርዳታ ተደርጎላቸዋል። በኋላም ወደ ኦሮታ ሪፈራል ሆስፒታል እንደተውሰዱና በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ማርች 25, 2023
መድኃኒትን የተላመደ ቲቢን በማስቆም ስርጭቱን መቆጣጠር
-
ማርች 24, 2023
የማርከስ ሳሙኤልስን “ባልትና በተርታ ማእድ በገበታ”
-
ማርች 24, 2023
የበጎ ፈቃድ ሐኪሞችን በማስመጣት የሕፃናትን ሥቃይ ያቃለለው ገባሬ ሠናዩ አስጎብኚ
-
ማርች 24, 2023
የውኃ አቅርቦትን የሚያዘልቅ ቴክኖሎጂ
-
ማርች 24, 2023
ዘንድሮ 240ሺሕ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ መውጫ ፈተና ይወስዳሉ
-
ማርች 24, 2023
ምክትል ፕሬዚዳንት ካማላ ሀሪስ ወደ አፍሪካ ይጓዛሉ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ