ኢትዮጵያዊ እናት አውሮፕላን ውስጥ መንታ ህፃናት ተገላገለች
ባለፈው ዓርብ የካቲት 13 ለሊት ከጅዳ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የሳውዲ ዓረብያ አውሮፕላን ተሳፍራ የነበረች አንዲት ኢትዮጵያዊት እናት ምጥ ተይዛ መንታ ሴት ህፃናትን በመውለዷ በአስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ እንድታርፍ ተደርጓል። አውሮፕላኑ አስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ካረፈ በኋላ ኤርትራውያን ሃኪሞች ለእናትየውና መንታ ህፃናቱ አስፈላጊውን እርዳታ ተደርጎላቸዋል። በኋላም ወደ ኦሮታ ሪፈራል ሆስፒታል እንደተውሰዱና በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ጃንዩወሪ 23, 2025
የአርበኞች መካነ መቃብር እንዲሆን የታጸነው ጥንታዊው ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የትራምፕ የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዕጩ አምባሳደር የማሻሻያ ለውጥ ጥሪ
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የቲክቶክ የአሜሪካ ህልውና በፕሬዝዳንት ትራምፕ ላይ ተንጠልጥሏል
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
በአስመራ ከተማ በጥምቀተ ባሕር የተከበረው ጥምቀት
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
የላቀ ውጤት ያስመዘገቡት ኢትዮጵያውያን ተማሪዎች
-
ጃንዩወሪ 22, 2025
አፍሪካውያን ለፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ያስተላለፉት መልዕክት
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ