ኢትዮጵያዊ እናት አውሮፕላን ውስጥ መንታ ህፃናት ተገላገለች
ባለፈው ዓርብ የካቲት 13 ለሊት ከጅዳ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የሳውዲ ዓረብያ አውሮፕላን ተሳፍራ የነበረች አንዲት ኢትዮጵያዊት እናት ምጥ ተይዛ መንታ ሴት ህፃናትን በመውለዷ በአስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ እንድታርፍ ተደርጓል። አውሮፕላኑ አስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ካረፈ በኋላ ኤርትራውያን ሃኪሞች ለእናትየውና መንታ ህፃናቱ አስፈላጊውን እርዳታ ተደርጎላቸዋል። በኋላም ወደ ኦሮታ ሪፈራል ሆስፒታል እንደተውሰዱና በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ታውቋል።
የፕሮግራሙ ተከታታይ ክፍሎች
-
ኤፕሪል 17, 2024
በቤጂንግ የግማሽ ማራቶን ላይ የተፈጠረውን ክስተት እንደሚያጣራ ፌዴሬሽኑ ገለፀ
-
ኤፕሪል 17, 2024
በገዢ ብዛት አንደኝነቱን ለ42 ዓመታት ይዞ የዘለቀው ፎርድ መኪና
-
ኤፕሪል 17, 2024
ባይደን እና ትረምፕ የዩክሬን ጦርነት እንዴት ያብቃ በሚለው ይለያያሉ
-
ኤፕሪል 17, 2024
ከደረሰባቸው ሰቆቃ በማገገም ላይ የሚገኙት የሱዳን ፍልሰተኛ ሕፃናት ሰላምን ይመኛሉ
-
ኤፕሪል 17, 2024
በኮሬ ዞን ሁለት አርሶ አደሮች በታጣቂዎች ተገደሉ
የፌስቡክ አስተያየት መስጫ