በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያዊ እናት አውሮፕላን ውስጥ መንታ ህፃናት ተገላገለች


ኢትዮጵያዊ እናት አውሮፕላን ውስጥ መንታ ህፃናት ተገላገለች
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:04 0:00
ቀጥተኛ መገናኛ

ባለፈው ዓርብ የካቲት 13 ለሊት ከጅዳ ወደ አዲስ አበባ ይጓዝ በነበረ የሳውዲ ዓረብያ አውሮፕላን ተሳፍራ የነበረች አንዲት ኢትዮጵያዊት እናት ምጥ ተይዛ መንታ ሴት ህፃናትን በመውለዷ በአስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ እንድታርፍ ተደርጓል። አውሮፕላኑ አስመራ ዓለምቀፍ አውሮፕላን ማረፍያ ካረፈ በኋላ ኤርትራውያን ሃኪሞች ለእናትየውና መንታ ህፃናቱ አስፈላጊውን እርዳታ ተደርጎላቸዋል። በኋላም ወደ ኦሮታ ሪፈራል ሆስፒታል እንደተውሰዱና በጥሩ ሁኔታ ላይ እንዳሉ ታውቋል።

XS
SM
MD
LG