በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓሹራ በዓል በአል-ነጃሺ መስጂድ


1441ኛው የዓሹራ በዓል በአል-ነጃሺ መስጂድ ትናንት ተከብሯል።

በበዓሉ ላይ ከተለያዩ የኢትዮጵያ የአከባቢዎች፣ እንዲሁም ከኤርትራ፣ ከጂቡቲና ከሱዳን የገቡ የእስልምና ምዕመናንና የዕምነቱ መሪዎች ተሣትፈዋለ።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዓሹራ በዓል በአል-ነጃሺ መስጂድ
please wait

No media source currently available

0:00 0:03:07 0:00


የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG