በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

በአሰላ ግጭት የሰው ሕይወት አለፈ


በአሰላ ከተማ ትናንት፣ ረቡዕ በተፈጠረ ግጭት የአንድ ሰው ሕይወት ሲያልፍ፣ ከሃያ በላይ መቁሰላቸውን የከተማዪቱ ፖሊስ አስታውቋል።

ግጭቱ “የእምነት ተቋም ግንባታ ቦታን ምክንያት ያደረገ ቢሆንም ፓለቲካዊ ዓላማ አለው” ይላል የአሰላ ከተማ ፖሊስ።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምጽ ፋይል ያዳምጡ።

በአሰላ ግጭት የሰው ሕይወት አለፈ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:15 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG