በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ኢትዮጵያውያን ስደተኞች በሶሪያ


የፕሬዝዳንት ባሽር አላሳድን አስተዳደር በተቃወሙ ዜጎቿ ላይ ያልተቋረጠ የኃይል ጥቃት በከፈተችው ሶሪያ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ስደተኛ ወገኖቿን ለመርዳት የምትንቀሳቀስ አንዲት በስደት ላይ የምትገኝ ወጣት ናት ባለ ታሪኳ።

የዘገባውን ዝርዝር ለመስማት የሚቀጥለውን ይጫኑ

XS
SM
MD
LG