በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የእነ አቶ አንዱዓለም አራጌ መከላከያ ምሥክሮች መሰማት ተጀመረ

የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ዛሬ እነ አቶ አንዱዓለም አራጌን መከላከያ ምሥክሮች መስማት ጀመረ። ማረሚያ ቤቱ አቶ አንዱዓለም ያቀረቡትን አቤቱታ መሰረተ ቢስ ነዉ አለ። ፍርድ ቤቱ እስካሁን ዉሳኔ አልሰጠም።

This item is part of
XS
SM
MD
LG