በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

"ህወሓት በማያንሰራራበት ሁኔታ ተንኮታኩቷል" - ጀነራል ብርሃኑ ጁላ


ጀነራል ብርሃኑ ጁላ
ጀነራል ብርሃኑ ጁላ

ህወሓት በማያንሰራራበት ሁኔታ ተንኮታኩቷል ሲሉ የኢትዮጵያ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀነራል ብርሃኑ ጁላ ተናግረዋል።

ጀነራሉ ይሄንን የተናገሩት በትግራይ ክልል የተካሄደው ጦርነት አሁንም እንዳልቆመ የሚገልፁ አንዳንድ አስተያየቶችን ባጣጣሉበት ምላሽ ነው።

በሌላም በኩል ንፁሃን ዜጎች የሚገደሉበት የቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል የፀጥታ ችግር ህወሓት ቀርጿቸው ከነበሩ ፕሮጀክቶች አንዱ ነው ሲሉ ኤታማዦር ሹሙ ጠቁመዋል።

በአካባቢው ያለውን የፀጥታ ችግር ለመፍታት ሁለገብ ስራ እየተሰራ መሆኑንም ለአሜሪካ ድምፅ አብራርተዋል።

ዝርዝሩን ከተያያዘው የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

"ህወሓት በማያንሰራራበት ሁኔታ ተንኮታኩቷል" - ጀነራል ብርሃኑ ጁላ
please wait

No media source currently available

0:00 0:07:49 0:00


XS
SM
MD
LG