በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

አረና ፓርቲ ላካሂድ የነበረው ስብሰባ በፀጥታ ኃይሎች ተቋረጠብኝ አለ


አረና ፓርቲ ላካሂድ የነበረው ስብሰባ በፀጥታ ኃይሎች ተቋረጠብኝ አለ
please wait

No media source currently available

0:00 0:04:12 0:00

በትግራይ ክልል የሚንቀሳቀሰው የአረና ትግራይ ፓርቲ ለመደበኛ ጉባዔው ቅድመ ዝግጅት ሲያካሂድ የነበረው የአባላት ጉባዔ እሁድ ዕለት በፀጥታ ሃይሎች እንዲቋረጥ መደረጉ ሕጋዊና አስተዳድራዊ አግባብ የለውም ሲል አስታወቀ።

XS
SM
MD
LG