በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

የዓረና ትግራይና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲዎች መግለጫ


የዓረና ትግራይና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲዎች መግለጫ
የዓረና ትግራይና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲዎች መግለጫ

በትግራይ ክልል ፖለቲካዊ እንቅስቃሴ ለማድረግ በሚያደርጉት ጥረት በመንግሥታዊ አካላት ችግር እያጋጠመን ነው አሉ። የዓረና ትግራይና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲዎች።

የዓረና ሊቀ መንበርና የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ደግሞ ከትናንት በስትያ ታስረው እንደነበር በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል።

የትግራይ ፀጥታና አስተዳደር ቢሮ በበኩሉ የክልሉ የፀጥታ አካላት ለሁሉም በፍትሐዊነት የሚያገለግል ነው ብልዋል።

"ከትናንት በስትያ የዓረና አመራሮቹ እንቅስቃሴ ያጠራጠራቸው ሰዎች ለፀጥታአካላት ጥቆማ ሰጥተው: ፖሊስም ይዞ ወደ ማረፍያ ቦታ ወስዶ የሚያስፈልግ ጥያቄ ጠይቆ ሸኝቷቸዋል" በማለት ገልፅዋል።

የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ።

የዓረና ትግራይና የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ትብብር ፓርቲዎች መግለጫ
please wait

No media source currently available

0:00 0:05:36 0:00

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG