በቀላሉ የመሥሪያ ማገናኛዎች

ረቂቅ የፀረ - ሽብር ዐዋጁ ጉዳይ

የቀድሞውን ህግ የሚያሻሽል ብቻ ሳይሆን ፈፅሞ የሚሽር ነው ሲሉ የአርቃቂው ግብረ ኃይል ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡

ረቂቅ የፀረ - ሽብር ዐዋጁ የቀድሞውን ህግ የሚያሻሽል ብቻ ሳይሆን ፈፅሞ የሚሽር ነው ሲሉ የአርቃቂው ግብረ ኃይል ሊቀመንበር አስታወቁ፡፡

ግብረ ኃይሉ ባዘጋጀው ረቂቅ ላይ የተለያዩ አስተያየቶች ተሰንዝረዋል፡፡ ረቂቅ ዐዋጁ ወደ ዐቃቤ ህግ እንደሚመራም አስታውቋል፡፡

ለተጨማሪ የተያያዘውን የድምፅ ፋይል ያዳምጡ

ረቂቅ የፀረ - ሽብር ዐዋጁ ጉዳይ
please wait

No media source currently available

0:00 0:06:50 0:00

This item is part of

የፌስቡክ አስተያየት መስጫ

XS
SM
MD
LG